ከገበሬው

Author: Elias Kedir

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ የከገበሬው ምርት ስርጭት ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር አካሄደ፡፡

የከገበሬው ምርት ስርጭት ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በኩባንያው ዋና መሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር  ፍሰሀ እሸቱ እና ሌሎች የኩባንያው ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት ጥቅምት 22 ቀን 2015ዓ.ም አከናውኗል፡፡በመርሀ ግብሩ ንግግር ያደረጉት የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ፍሰሀ እሸቱ እለቱ  ታሪካዊ እንደሆነ ገልጸው የጥቁር ህዝቦችን ታሪክ ዘላቂ በሆነ ኢኮኖሚያዊ እድገት ለመገንባት …

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ የከገበሬው ምርት ስርጭት ፕሮጀክት ማስጀመሪያ መርሀ ግብር አካሄደ፡፡Read More

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ በከገበሬው ምርት ስርጭት አገልግሎቱ ለተለያየ የስራ ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ፡፡

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ  ከገበሬው ምርት ስርጭት አገልግሎት ( KPDS ) ላይ የሚሰሩ እና ከተለያዩ ክፍለ ከተማዎች ለተውጣጡ እንዲሁም በፕሮጀክቱ በተለያየ የስራ መስክ ለሚሰማሩ ባለሙያዎች  ሜክሲኮ ሰንጋተራ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ የደንበኞች አገልግሎት አሰጣጥን እና ሌሎች ጉዳዮችን በተመለከተ ለ4 ተከታታይ ቀናት ሥልጠና ሰጥቷል። በሥልጠናው ላይ የፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ ቺፍ ኦፍ ስታፍ አቶ ተፈራ ሀይሉ ፣ የፐርፐዝብላክ …

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ በከገበሬው ምርት ስርጭት አገልግሎቱ ለተለያየ የስራ ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሙያዎች ስልጠና ሰጠ፡፡Read More

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ በ2015 ዓ.ም የ5000 ሄክታር መሬት ባለቤት ለመሆን እየሠራ እንደሚገኝ አስታወቀ።

ፐርፐዝብላክ ኢቲኤች ትሬዲንግ አ.ማ በፍራንቻይዝ ሼር ሆልደር ሞዴል አሁን ላይ ካለው 2200  ሄክታር የእርሻ መሬት  በተጨማሪ በዘንድሮ ዓመት የ2800 ሄክታር የእርሻ መሬት ባለቤት ለመሆን አቅዶ እየሰራ እንደሚገኝ የኩባንያው ቺፍ ቴክኒካል ኦፕሬሼን ኦፊሰር አቶ ታደለ ሰይፉ ከፐርፐዝብላክ ሚዲያ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልፀዋል። ፐርፐዝብላክ አሁን ላይ  በደቡብ ኦሞ ዞን ኒያንጋቶም ወረዳ ከሚገኘው የዶግሞቴ ፋርምስ ፣ በኦሮሚያ ክልል …

ፐርፐዝብላክ ኢትዮጵያ በ2015 ዓ.ም የ5000 ሄክታር መሬት ባለቤት ለመሆን እየሠራ እንደሚገኝ አስታወቀ።Read More

    0
    Your Cart
    Your cart is emptyReturn to Home

    contact us

    Lorem ipsum dolor sit amet, consectetur adipiscing elit.